Friday, September 15, 2017

መስከረም 5- የኢትዮጵያ ንጉሥ [1501-1533] ልብነ ድንግል አረፈ

በዚችም ቀን (መስከረም 5) እግዚአብሔርን የሚወድ፣ ሃይማኖቱ የቀና ደግ ጻድቅ የኢትዮጵያ ንጉሥ [1501-1533] ልብነ ድንግል አረፈ። በረከቱ ከኛ ጋራ ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
 ስንክሳር ዘመስከረም ፭።
- On this day also is commemorated Lebna Dengel, or Dawit (David) II Wanag Sagad,
King of Ethiopia from Aug. 15, 1508, to Sept. 2, 1540. [Julian Calendar]
Glory be to God Who is glorified in His Saints. Amen.

No comments:

Post a Comment